Brochure aceer ok

of 2 /2
አባል ለመሆን የሚያስፈልጉ መስፈርቶች በማህበሩ አላማና ግብ ማመን፣ መተዳደሪያ ደንቡን መቀበል፤ የአመልካች ቅጽ ሞልቶ መመዝገብ መዋጮዎችን በወቅቱ መክፈል ይጠበቅበታል/ባታል፤ በማሕበሩ የእቅድ ስራዎች ላይ ተባባሪነት መሆን ወይም አስተዋጽኦ ማድረግ፤ ከኢትዮጵያውያን/ት ጋር በጋብቻና በማደጎ ትስስር ያላቸው ዜጎች ከሆኑ... ስለዚህ አባል ለመሆን ከፈለጉ ይመዝገቡ የአባልነት ምዝገባና የመዋጮ ክፍያ ከማህበሩ ዋነኛ የገቢ ምንጮች መካካል ከአባላት ምዝገባ እና ወርሃዊ መዋጮ የሚገኝ ገቢ በመሆኑ ይህንን እና ሌሎች ሁኔታዎችን በማገናዘብ የአባልነት ምዝገባ ክፍያ እና የወርሃዊ መዋጮ ተመን አውጥቷል፡፡ በመሆኑም ማንኛውም ግለሰብ የማህበሩ አባል ለመሆን መስፈርቱን ሟሟላት፣ የማመልከቻውን ቅጽ ሞልቶ መመዝገብና ክፍያውን መክፈል ይኖርበታል። ይህንንም ሲያጠናቅቅ የአባልነት መታወቂያ ይሰጠዋል/ጣታል። 4 ለአባልነት መመዝገቢያ ............................. 25.00 ወርሃዊ መዋጮ ........................................... 2.00 የአመቱን በመዋጮ በአንድ ጊዜ መክፈል ይበጃል።

Embed Size (px)

description

Broscure ACEER

Transcript of Brochure aceer ok

  • /

    / ...

    /

    4

    ............................. 25.00

    ........................................... 2.00

  • /

    /

    =

    =

    =

    =

    = ...

    /

    /

    Associazione Culturale Etiope in Emilia Romagna "ACEER"

    1994 . /

    /

    ...

    1 3 2

    ...

    /